የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ


የማህበራዊ ሚዲያዎች የንግድ ተቋማት ፣ የተቋማቱ ባለቤቶችን፣ በማህበራዊ ሚዲያ የሚሠራጩ መረጃዎች አዘጋጆችን፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን እና የመንግስት አካላትን ጨምሮ ሁሉም ባለድርሻ አካላት አፋጣኝ በሆነ ሁኔታ በማህበራዊ ሚዲያ እየተስፋፋ የመጣውን የፆተኝነት እና የተሳሳቱ አሉታዊ መልዕክት ያላቸው ሴት ተኮር ይዘቶች እና ይዘቶቹን ተከትሎ የሚነሱ ችግሮችን ለመፍታት አፋጣኝ እርምጃ እንዲወስዱ ለማሳሰብ የተደረገ ጥሪ።  ሙሉውን መግለጫ ለማንበብ