የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ማዕከል ሰራተኞች ከቦርድ አባላት ጋር ወይይት አድርገዋል


የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ማዕከል ሰራተኞች ከቦርድ አባላት ጋር ተወያይተዋል። የድርጅቱ ሰራተኞች በድርጅቱ ውስጥ ስላላቸው ተግባር አስተዋውቀዋል ፤ ሰራተኞቹ እስካሁን ስለተከናወኑት ፕሮጀክቶች እና የወደፊት እቅዶችም አሳውቀዋል። የማህበሩ አስተዳደር በድርጅቱ ውስጥ ስለተከሰቱት አዳዲስ መዋቅራዊ ማሻሻያዎች ለቦርዱ አሳውቋል። እንዲሁም ቦርዱ የቢሮውን እድሳት ጎብኝቷል። ውይይቱ በቀን 12/07/2014 ተደርጓል፡፡ EHRDC board members were introduced to the staff and their […]