በሀገራችን የተለያዩ የሰብዓዊ መብትና የሴቶች ተቋማት በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች ለማስቀረት በርካታ ስራዎችን እየሰሩ መሆኑ ይታወቃል። ሴቶች ለጠለፋ፣ ያለዕድሜ ጋብቻ፣ አሰገድዶ መደፈር፣ ድብደባ፣ ግድያ እና የሌሎችም ጾታዊ ጥቃቶች ሰለባ መሆናቸው ግን አሁንም ቀጥሏል። ከቅርብ አመታት ወዲህ ደግሞ የአሲድ ጥቃት በተደጋጋሚ እየተፈጸመ የምናስተውለው በሴቶች ላይ የሚፈጸም አሰቃቂ የጾታዊ ጥቃት አይነት ሆኗል። በሀገራችን በዓመት ከ50 እስከ 70… Continue reading በሴቶች ላይ የሚፈጸምን የአሲድ ጥቃት በመቃወም በሴቶች መብት ተሟጋች ማህበራትና ድርጅቶች የተሰጠ የጋራ የአቋም መግለጫ
Category: News
EHRDC launched its first Annual Report on Situations of Human Rights Defenders in Ethiopian 2023
EHRDC officially launched its first Annual report on the situation of Human Rights Defenders in Ethiopia on January 31st, 2023. The report was launched on the 2nd Anniversary celebration of EHRDC.
አላግባብ የታሰሩ የኢሰመጉ ሠራተኞች በአስቸኳይ ይፈቱ!
ጋዜጣዊ መግለጫ አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28 ቀን 2015 የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች… Continue reading አላግባብ የታሰሩ የኢሰመጉ ሠራተኞች በአስቸኳይ ይፈቱ!
EHRDC is concerned about the Arbitrary Arrests of Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) Human Rights Experts
According to a statement by the Ethiopian Human Rights Council (EHRCO), three of their Human Rights Experts and one driver were illegally detained yesterday, January 5, 2023. Following complaints received by the Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) from individuals whose houses had been demolished and evicted, EHRCO’s three human rights experts and one driver went… Continue reading EHRDC is concerned about the Arbitrary Arrests of Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) Human Rights Experts
Our Senior Advocacy and Communications Officer with Fana Tv discuss our activities on #16daysactivism against GBV
Our Senior Advocacy and Communications Officer Kalkidan Tesfaye appeared on Fana Tv to discuss our #16daysofactivism and our activities of educating our society about gender based violence, supporting service providers and how the way we treat our children impacts the nature of our society and equality of women. #womenrights #humanrights #humanrightsdefenders #16DaysofActivism #herstory
A Statement of Appreciation for the Permanent Cessation of Hostilities and Call for Commitment to its Implementation
Joint Press Statement A statement of Appreciation for the Permanent Cessation of Hostilities and Call for Commitment For Amharic statement – https://ethdefenders.org/wp content/uploads/2022/11/Amharic-statement-on-the-peace-deal.pdf We the undersigned local Civil Society Organizations appreciate that the government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia (FDRE) and the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) have signed an agreement to the… Continue reading A Statement of Appreciation for the Permanent Cessation of Hostilities and Call for Commitment to its Implementation
ስለተጀመረው የሰላም ንግግር የማበረታቻ እና የመልካም ምኞቶች መግለጫ
ስለተጀመረው የሰላም ንግግር የማበረታቻ እና የመልካም ምኞቶች መግለጫ እኛ ስማችን ከዚህ በታች የተዘረዘረው አገር በቀል የሲቪክ ማህበራት በደቡብ አፍሪካ፣ ፕሪቶሪያ ከተማ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በሕወሓት መካከል የተጀመረውን የሰላም ንግግር የምናበረታታ እና የምንደግፍ መሆኑን እየገለጽን፤ የሰላም ንግግሩ በመጀመሩ የተሰማንን ደስታ ለመግለጽ እንወዳለን። ይህ ንግግር በሰሜን ኢትዮጵያ ያለውን ጦርነት በሰላማዊ መንገድ እልባት እንዲያገኝ መንገድ… Continue reading ስለተጀመረው የሰላም ንግግር የማበረታቻ እና የመልካም ምኞቶች መግለጫ
EHRDC released the 3rd assessment on the Situations of Human Rights Defenders in Ethiopia
The human rights situation in Ethiopia is deteriorating in 2022 Security force cases of abuse, armed group attacks, and deadly ethnic violence are contributing factors to this corrosion. Several reports of summary executions, civilian casualties, looting, and house burning have been reported from various parts of the country. After the TPLF claimed control of Dessie… Continue reading EHRDC released the 3rd assessment on the Situations of Human Rights Defenders in Ethiopia
The Ethiopian government should end the wave of disappearance and unlawful arrests of Human Rights Defenders, Journalists, and Activists.
“No alleged crimes or statements should justify the violation of Article 5 of the person’s right to be protected from enforced disappearance” Ethiopian Human Rights Defender Center (EHRDC) is a non-governmental, non-partisan, and non-profit organization established to create a strong national human rights defenders’ network that is dedicated to protecting and defending Human Rights Defenders… Continue reading The Ethiopian government should end the wave of disappearance and unlawful arrests of Human Rights Defenders, Journalists, and Activists.
በሰላማዊ ሰዎች ላይ በተለይም በሴቶች እና ህጻናት ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት በተመለከተ የወጣ የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ
ግፍን እንጠየፋለን፤ በዜጎች ላይ የሚፈጸሙ የጅምላ ግድያዎች ይቁሙ! (JULY 1,2022) እኛ የሴት የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ጥምረት አባላት እንዲሁም ከታች ስማችን የተዘረዘረው የሲቪክ ማህበራት ድርጂቶች አገራችን ሰላም የሰፈነባት፣ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የተገነባባት፣ የሕግ የበላይነት የተረጋገጠባት እና ማህበራዊ ፍትሕ የጸናባት አገር እንድትሆን ካለን ጽኑ እምነት በመነጨ ትኩረታችንን ሰብአዊ መብቶች ላይ በማድረግ የበኩላችንን ድርሻ እያበረከትን እንገኛለን። የዛሬ አራት አመት… Continue reading በሰላማዊ ሰዎች ላይ በተለይም በሴቶች እና ህጻናት ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት በተመለከተ የወጣ የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ