Monitoring and Evaluation Officer (Re-advertised)


Terms of Reference The Ethiopian Human Rights Defenders Centre (EHRDC) was established in December 2019 and registered in November 2020 with registration number 5220 at the FDRE Authority for Civil Society Organizations. EHRDC is dedicated to the advocacy, capacity building, and protection of human rights defenders in Ethiopia to ensure their safety, security, and well-being, […]

Meet this Year’s Outstanding Human Rights Defenders


On January 30, 2024, EHRDC gave recognition and the Outstanding HRD of the Year Award to 3 deserving human rights defenders. The winners excelled in their work as HRDs despite the challenges they faced. Through public nomination and external human rights expert judges, these 3 deserving winners were awarded in front of diplomats, HRDs, media, […]

Terms of Reference Post Title – Monitoring and Evaluation Officer


The Ethiopian Human Rights Defenders Centre (EHRDC) was established in December 2019 and registered in November 2020 with registration number 5220 at the FDRE Authority for Civil Society Organizations. EHRDC is dedicated to the advocacy, capacity building, and protection of human rights defenders in Ethiopia to ensure their safety, security, and well-being, and evidence-based advocacy. […]

THE SECOND 2023 PERIODIC ASSESSMENTS ON THE SITUATION OF HUMAN RIGHTS DEFENDERS IN ETHIOPIA


EHRDC has released the second periodic assessment on the situations of human rights defenders in Ethiopia. Click the link to read the assessment – SECOND 2023 PERIODIC ASSESSMENTS ON THE SITUATION OF HUMAN RIGHTS DEFENDERS IN ETHIOPIA.                         For PDF 23-

የአዲስ ዓመት የሰላም ጥሪ


የአዲስ ዓመት የሰላም ጥሪ ጳጉሜ 1 ቀን  2015 በመገባደድ ላይ የሚገኘው 2015 ለአገራችን ኢትዮጵያ ሁለት ገጽታዎች አሉት፤ በአንድ በኩል የሰላም ጅምር ተስፋ ይዞ ቢመጣም፥ በሌላ በኩል ደግሞ ግጭቶች ተባብሰው በዜጎች ሕይወትና የአገር ሀብት ላይ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት ሲሆን የዚህ የሰላም እጦት ዳፋም ለመጪው አዲስ ዓመት ሊያወርስ ዋዜማው ላይ እንገኛለን። እኛ ሥማችን ከዚህ የሰላም ጥሪ ግርጌ […]

EHRDC is looking for a Senior Program Officer


The Ethiopian Human Rights Defenders Centre (EHRDC) was established in December 2019 and registered in November 2020 with registration number 5220 at the FDRE Authority for Civil Society Organizations. EHRDC is dedicated to the advocacy, capacity building, and protection of human rights defenders in Ethiopia to ensure their safety, security, and well-being, and evidence-based advocacy. […]

በአማራ ክልል የተከሰተው ግጭት እና አለመረጋጋት በከፍተኛ ጥንቃቄ ሰላማዊ መፍትሔ እንዲገኝለት የቀረበ ጥሪ


  እኛ ሥማችን ከዚህ መግለጫ ግርጌ የተዘረዘረው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በአማራ ክልል የተከሰተው ግጭት እጅግ አሳስቦናል። ግጭቱን ለመቆጣጠር እና ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን ክልሉ “በመደበኛ የሕግ ማስከበር ስርዓት ለመቆጣጠር አዳጋች” ሆኖብኛል በሚል ለፌዴራል መንግሥቱ አስፈላጊውን የሕግ ማዕቀፍ እንዲተገብር መጠየቁን ሰምተናል። ይህንን ተከትሎ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ተፈፃሚነቱ በክልሉ እና እንዳስፈላጊነቱ በሌሎችም አካባቢዎች የሆነ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከሐምሌ […]

በሴቶች ላይ የሚፈጸምን የአሲድ ጥቃት በመቃወም በሴቶች መብት ተሟጋች ማህበራትና ድርጅቶች የተሰጠ የጋራ የአቋም መግለጫ


በሀገራችን የተለያዩ የሰብዓዊ መብትና የሴቶች ተቋማት በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች ለማስቀረት በርካታ ስራዎችን እየሰሩ መሆኑ ይታወቃል። ሴቶች ለጠለፋ፣ ያለዕድሜ ጋብቻ፣ አሰገድዶ መደፈር፣ ድብደባ፣ ግድያ እና የሌሎችም ጾታዊ ጥቃቶች ሰለባ መሆናቸው ግን አሁንም ቀጥሏል። ከቅርብ አመታት ወዲህ ደግሞ የአሲድ ጥቃት በተደጋጋሚ እየተፈጸመ የምናስተውለው በሴቶች ላይ የሚፈጸም አሰቃቂ የጾታዊ ጥቃት አይነት ሆኗል። በሀገራችን በዓመት ከ50 እስከ 70 […]