በሰላማዊ ሰዎች ላይ በተለይም በሴቶች እና ህጻናት ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት በተመለከተ የወጣ የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ


ግፍን እንጠየፋለን፤  በዜጎች ላይ የሚፈጸሙ የጅምላ ግድያዎች ይቁሙ! (JULY 1,2022) እኛ የሴት የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ጥምረት አባላት እንዲሁም ከታች ስማችን የተዘረዘረው የሲቪክ ማህበራት ድርጂቶች አገራችን ሰላም የሰፈነባት፣ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የተገነባባት፣ የሕግ የበላይነት የተረጋገጠባት እና ማህበራዊ ፍትሕ የጸናባት አገር እንድትሆን ካለን ጽኑ እምነት በመነጨ ትኩረታችንን ሰብአዊ መብቶች ላይ በማድረግ የበኩላችንን ድርሻ እያበረከትን እንገኛለን። የዛሬ አራት አመት […]