Call for the adequate protection of human rights defenders and the recognition of their important and positive role


The Ethiopian Human Rights Defenders Center (EHRDC) is a board-led, non-partisan, and non-governmental organization founded in December 2019 and registered as of November 2020. It intends to protect HRDs in Ethiopia by strengthening their capacity, creating a safe working environment and defending and advocating for them. EHRDC welcomes the release of journalist Belay Manaye, Tewodros […]

የአዲስ ዓመት የሰላም ጥሪ


የአዲስ ዓመት የሰላም ጥሪ ጳጉሜ 1 ቀን  2015 በመገባደድ ላይ የሚገኘው 2015 ለአገራችን ኢትዮጵያ ሁለት ገጽታዎች አሉት፤ በአንድ በኩል የሰላም ጅምር ተስፋ ይዞ ቢመጣም፥ በሌላ በኩል ደግሞ ግጭቶች ተባብሰው በዜጎች ሕይወትና የአገር ሀብት ላይ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት ሲሆን የዚህ የሰላም እጦት ዳፋም ለመጪው አዲስ ዓመት ሊያወርስ ዋዜማው ላይ እንገኛለን። እኛ ሥማችን ከዚህ የሰላም ጥሪ ግርጌ […]

በአማራ ክልል የተከሰተው ግጭት እና አለመረጋጋት በከፍተኛ ጥንቃቄ ሰላማዊ መፍትሔ እንዲገኝለት የቀረበ ጥሪ


  እኛ ሥማችን ከዚህ መግለጫ ግርጌ የተዘረዘረው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በአማራ ክልል የተከሰተው ግጭት እጅግ አሳስቦናል። ግጭቱን ለመቆጣጠር እና ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን ክልሉ “በመደበኛ የሕግ ማስከበር ስርዓት ለመቆጣጠር አዳጋች” ሆኖብኛል በሚል ለፌዴራል መንግሥቱ አስፈላጊውን የሕግ ማዕቀፍ እንዲተገብር መጠየቁን ሰምተናል። ይህንን ተከትሎ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ተፈፃሚነቱ በክልሉ እና እንዳስፈላጊነቱ በሌሎችም አካባቢዎች የሆነ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከሐምሌ […]

በሴቶች ላይ የሚፈጸምን የአሲድ ጥቃት በመቃወም በሴቶች መብት ተሟጋች ማህበራትና ድርጅቶች የተሰጠ የጋራ የአቋም መግለጫ


በሀገራችን የተለያዩ የሰብዓዊ መብትና የሴቶች ተቋማት በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች ለማስቀረት በርካታ ስራዎችን እየሰሩ መሆኑ ይታወቃል። ሴቶች ለጠለፋ፣ ያለዕድሜ ጋብቻ፣ አሰገድዶ መደፈር፣ ድብደባ፣ ግድያ እና የሌሎችም ጾታዊ ጥቃቶች ሰለባ መሆናቸው ግን አሁንም ቀጥሏል። ከቅርብ አመታት ወዲህ ደግሞ የአሲድ ጥቃት በተደጋጋሚ እየተፈጸመ የምናስተውለው በሴቶች ላይ የሚፈጸም አሰቃቂ የጾታዊ ጥቃት አይነት ሆኗል። በሀገራችን በዓመት ከ50 እስከ 70 […]

EHRDC is concerned about the Arbitrary Arrests of Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) Human Rights Experts


According to a statement by the Ethiopian Human Rights Council (EHRCO),  three of their Human Rights Experts and one driver were illegally detained yesterday,  January 5, 2023. Following complaints received by the Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) from individuals whose houses had been demolished and evicted, EHRCO’s three human rights experts and one driver went […]

A Statement of Appreciation for the Permanent Cessation of Hostilities and Call for Commitment to its Implementation


Joint Press Statement A statement of Appreciation for the Permanent Cessation of Hostilities and Call for Commitment For Amharic statement – https://ethdefenders.org/wp content/uploads/2022/11/Amharic-statement-on-the-peace-deal.pdf We the undersigned local Civil Society Organizations appreciate that the government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia (FDRE) and the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) have signed an agreement to the […]

ስለተጀመረው የሰላም ንግግር የማበረታቻ እና የመልካም ምኞቶች መግለጫ


ስለተጀመረው የሰላም ንግግር የማበረታቻ እና የመልካም ምኞቶች መግለጫ እኛ ስማችን ከዚህ በታች የተዘረዘረው አገር በቀል የሲቪክ ማህበራት በደቡብ አፍሪካ፣ ፕሪቶሪያ ከተማ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በሕወሓት መካከል የተጀመረውን የሰላም ንግግር የምናበረታታ እና የምንደግፍ መሆኑን እየገለጽን፤ የሰላም ንግግሩ በመጀመሩ የተሰማንን ደስታ ለመግለጽ እንወዳለን። ይህ ንግግር በሰሜን ኢትዮጵያ ያለውን ጦርነት በሰላማዊ መንገድ እልባት እንዲያገኝ መንገድ […]

The Ethiopian government should end the wave of disappearance and unlawful arrests of Human Rights Defenders, Journalists, and Activists. 


 “No alleged crimes or statements should justify the violation of Article 5 of the person’s right to be protected from enforced disappearance”  Ethiopian Human Rights Defender Center (EHRDC) is a non-governmental, non-partisan, and non-profit organization established to create a strong national human rights defenders’ network that is dedicated to protecting and defending Human Rights Defenders […]