Call for the adequate protection of human rights defenders and the recognition of their important and positive role


The Ethiopian Human Rights Defenders Center (EHRDC) is a board-led, non-partisan, and non-governmental organization founded in December 2019 and registered as of November 2020. It intends to protect HRDs in Ethiopia by strengthening their capacity, creating a safe working environment and defending and advocating for them. EHRDC welcomes the release of journalist Belay Manaye, Tewodros […]


በኪነ-ጥበብ ስራዎች እና ባለሙያዎች ላይ የሚደረጉ ጫናዎች እንዲቆሙ   ለመንግስት የቀረበ ጥሪ   “ኪነ-ጥበብን ማፈን የሃሳብ ነፃነትን መጋፋት ስለሆነ ተገቢ ጥበቃ ሊደረግለት ይገባል” ያሬድ ሃይለማሪያም (በኢትዮጰያ ሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ማዕከል ዋና ዳይሬክተር) ኪነ-ጥበብ የአንድ አገር የሥልጣኔ ደረጃ መገለጫ ከሆኑት ነገሮች አንዱና ዋነኛው ሲሆን  የአገሪቱ ጠቃሚ እሴቶች እንዲጎለብቱ፣ ጎጅ የሆኑት ደግሞ እንዲታረሙ ለማድረግ፣ ማህበረሰብን ለማስተማሪያነት እና የሕዝብ ልብ […]